በ39ኛው የፌደሬሽናችን ዐመታዊ ውድድር በክብር እንግድነት ተጋብዘው ለነበሩት የቀድሞ እግር ኳሰኛ በለጠ በቀለ የገንዘብ ድጋፍ ተደረገ

በ39ኛው የፌደሬሽናችን ዐመታዊ ውድድር በክብር እንግድነት ተጋብዘው ለነበሩት የቀድሞ እግር ኳሰኛ በለጠ በቀለ የገንዘብ ድጋፍ ተደረገ

ፌደሬሽናችን አቶ በለጠ የክብር እንግዳ መሆናቸው ከታወቀ ጀምሮ የሚያስፈልገውን የድጋፍ ወረቀት ቢልክም የክብር እንግዳው ቪዛ ማግኘት አልቻሉም። የክብር እንግዳው በቦታው ቢገኙ ሊበረከትላቸው የነበረውን የገንዘብ ስጦታ ዛሬ በአ.አ በተደረገ ዝግጅት ተበርክቶላቸዋል።በእንሰት የባህል አዳራሽ በነበረው ዝግጅት ስጦታውን ከኢንስትራክተር ሠውነት ቢሻው እጅ የተረከቡት የክብር እንግዳው ፌደሬሽኑ ካለሁበት ፈልጎ የክብር እንግዳ...