ከሰሜን አሜሪካ የኢትዮዽያውያን ስፖርትና ባሕል ማኀበር የተሰጠ ልዩ መግለጫ

ከሰሜን አሜሪካ የኢትዮዽያውያን ስፖርትና ባሕል ማኀበር የተሰጠ ልዩ መግለጫ

02-04-2023 የሰሜን አሜሪካ የኢትዮዽያውያን ስፖርትና ባሕል ማኀበር ከማናቸውም ሐይማኖታዊና ፖለቲካዊ ተግባራት ፍፁም ነፃ የሆነ ድርጅት እንደሆነ የታወቀ ነው። ሆኖም ግን በትውልድ ሐገራችን ኢትዮዽያ ኢ-ሠብአዊና የዓለም መንግሥታት ሕግ የሚያወግዛቸው በዘር፣ በማንነትና በሐይማኖት ላይ ያነፃፀረ ጥቃት በኢትዮዽያውያን ወገኖቻችን ላይ ሲደርስ የተበላሸው እንዲስተካከል፣ ሕገ-ወጥ ድርጊቶችን ማስቆም የሚገባው የመንግሥት...
በ39ኛው የፌደሬሽናችን ዐመታዊ ውድድር በክብር እንግድነት ተጋብዘው ለነበሩት የቀድሞ እግር ኳሰኛ በለጠ በቀለ የገንዘብ ድጋፍ ተደረገ

በ39ኛው የፌደሬሽናችን ዐመታዊ ውድድር በክብር እንግድነት ተጋብዘው ለነበሩት የቀድሞ እግር ኳሰኛ በለጠ በቀለ የገንዘብ ድጋፍ ተደረገ

ፌደሬሽናችን አቶ በለጠ የክብር እንግዳ መሆናቸው ከታወቀ ጀምሮ የሚያስፈልገውን የድጋፍ ወረቀት ቢልክም የክብር እንግዳው ቪዛ ማግኘት አልቻሉም። የክብር እንግዳው በቦታው ቢገኙ ሊበረከትላቸው የነበረውን የገንዘብ ስጦታ ዛሬ በአ.አ በተደረገ ዝግጅት ተበርክቶላቸዋል።በእንሰት የባህል አዳራሽ በነበረው ዝግጅት ስጦታውን ከኢንስትራክተር ሠውነት ቢሻው እጅ የተረከቡት የክብር እንግዳው ፌደሬሽኑ ካለሁበት ፈልጎ የክብር እንግዳ...