ESFNA Express Solidarity Over Gamo Zone

የኢትዮጵያ ስፖርት ፌደሬሽን በሰሜን አሜሪካ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን በተከሰተው የመሬት መናድ እና የጎርፍ አደጋ ህይወታቸውን ላጡ ወገኖቻችን የተሰማንን ጥልቅ ሐዘን እየገለፅን፤ በዚህ አደጋ በሀዘን ለተጎዱ ቤተሰቦች፣ ዘመድ፣ ወዳጅ፣ ለክልሉ እንዲሁም ለመላው ኢትዮጵያውያን ሁሉ መፅናናትን እንመኛለን።