በወንድማችን ዘውዱ ታከለ ዜና እረፍት እጅግ ማዘናችንን እንገልጻለን

በወንድማችን ዘውዱ ታከለ ዜና እረፍት እጅግ ማዘናችንን እንገልጻለን

የኢትዮጵያ ስፖርት ፌዴሬሽን በሰሜን አሜሪካ መግለጫ የኢትዮጵያ ስፖርት ፌዴሬሽን በሰሜን አሜሪካ በወንድማችን ዘውዱ ታከለ ዜና እረፍት እጅግ ማዘናችንን እንገልጻለን:: ዘውዱ ታከለ ከቀበና: አዲስ አበባ እስከ ላስ ቬጋስ: ኔቫዳ አሜሪካ ድረስ አገሩንና ኢትዮጵያውያንን በእግር ኳስ ስፖርት ያገለገለ ወንድማችን ነበር:: ዘውዱ ታከለ ከቀበሌ ውድድር ጀምሮ በትግል ፍሬ ቡድንና እንዲሁም በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከፍተኛ...

read more
ESFNA Press Release

ESFNA Press Release

Ethiopian Sports Federation in North America always strives to conduct a successful tournament every year. Our 40th annual tournament was no different. From the opening day till Thursday July 7th, our event was going on smoothly despite the intense heat and several...

read more
Run in the USA – ESFNA 2023

Run in the USA – ESFNA 2023

CELEBRATING OUR ATHLETES ACHIEMENT The Ethiopian Sport Federation in North America (ESFNA) has partnered last year with Deenk Ethiopian Brand Consultant, a marketing and event management company founded by Ermias Ayele to add a running and jogging event to its annual...

read more
ESFNA 40th Annual Celebration

ESFNA 40th Annual Celebration

Wylie, Texas will be our host city for ESFNA's 40th Annual Event Celebration, from July 2 - July 8, 2023. Stadium, Hotel & Car Rental info are now available.

read more
በሜልቦርን ኦሎምፒክ ለቀናት ተጉዞ ሀገሩን የወከለው ገረመው ደምቦባ በ90 ዐመቱ አረፈ።

በሜልቦርን ኦሎምፒክ ለቀናት ተጉዞ ሀገሩን የወከለው ገረመው ደምቦባ በ90 ዐመቱ አረፈ።

ወቅቱ 1956 አውስትራሊያ ሜልቦርን ኦሎምፒክን ደግሣለች።በውድድሩ እምዬ ሀገራችን ስትሣተፍ መሪ ኮከብ የነበረው ገረመው ሀገሩን ወክሏል በብስክሌት ስፖርት።በተጨማሪም በአትሌቲክስ ስፖርት ተሣትፎ አድርጓል።አትሌት ገረመው በገጠመው ህመም ምክንያት ህክምና ሲከታተል ቢቆይም የካቲት 16 ከዚህ ዐለም በሞት ተለይቷል። ታህሳስ 7/1925 በአ.አ የተወለደው ገረመው ደምቦባ በሜልቦርን ኦሎምፒክ በጎዳና የብስክሌት ግልብያ ውድድር...

read more
ከሰሜን አሜሪካ የኢትዮዽያውያን ስፖርትና ባሕል ማኀበር የተሰጠ ልዩ መግለጫ

ከሰሜን አሜሪካ የኢትዮዽያውያን ስፖርትና ባሕል ማኀበር የተሰጠ ልዩ መግለጫ

02-04-2023 የሰሜን አሜሪካ የኢትዮዽያውያን ስፖርትና ባሕል ማኀበር ከማናቸውም ሐይማኖታዊና ፖለቲካዊ ተግባራት ፍፁም ነፃ የሆነ ድርጅት እንደሆነ የታወቀ ነው። ሆኖም ግን በትውልድ ሐገራችን ኢትዮዽያ ኢ-ሠብአዊና የዓለም መንግሥታት ሕግ የሚያወግዛቸው በዘር፣ በማንነትና በሐይማኖት ላይ ያነፃፀረ ጥቃት በኢትዮዽያውያን ወገኖቻችን ላይ ሲደርስ የተበላሸው እንዲስተካከል፣ ሕገ-ወጥ ድርጊቶችን ማስቆም የሚገባው የመንግሥት...

read more
በ39ኛው የፌደሬሽናችን ዐመታዊ ውድድር በክብር እንግድነት ተጋብዘው ለነበሩት የቀድሞ እግር ኳሰኛ በለጠ በቀለ የገንዘብ ድጋፍ ተደረገ

በ39ኛው የፌደሬሽናችን ዐመታዊ ውድድር በክብር እንግድነት ተጋብዘው ለነበሩት የቀድሞ እግር ኳሰኛ በለጠ በቀለ የገንዘብ ድጋፍ ተደረገ

ፌደሬሽናችን አቶ በለጠ የክብር እንግዳ መሆናቸው ከታወቀ ጀምሮ የሚያስፈልገውን የድጋፍ ወረቀት ቢልክም የክብር እንግዳው ቪዛ ማግኘት አልቻሉም። የክብር እንግዳው በቦታው ቢገኙ ሊበረከትላቸው የነበረውን የገንዘብ ስጦታ ዛሬ በአ.አ በተደረገ ዝግጅት ተበርክቶላቸዋል።በእንሰት የባህል አዳራሽ በነበረው ዝግጅት ስጦታውን ከኢንስትራክተር ሠውነት ቢሻው እጅ የተረከቡት የክብር እንግዳው ፌደሬሽኑ ካለሁበት ፈልጎ የክብር እንግዳ...

read more
Share This