ከኢትዮጲያ ስፖርት ፌዴሬሽን በሰሜን አሜሪካ የተሰጠ ልዩ መግለጫ

ከኢትዮጲያ ስፖርት ፌዴሬሽን በሰሜን አሜሪካ የተሰጠ ልዩ መግለጫ

የሰሜን አሜሪካ የኢትዮዽያውያን ስፖርትና ባሕል ፌዴሬሽን ከማናቸውም ሐይማኖታዊና ፖለቲካዊ ተግባራት ፍፁም ነፃ የሆነ ድርጅት ነው። እንደ አንድ ሕጋዊ ድርጅት በኢትዮጵያውያን ወገኖቻችን ላይ በተደጋጋሚ እየተካሄደ ያለውን የተቀነባበረ የነፍስ ማጥፋት ዘመቻ አጥብቀን እናወግዛለን:: ሠላማዊው የኢትዮዽያ ሕዝብ በፈቀደው ሐይማኖትና የሥራ ዘርፍ በየትኛውም የኢትዮጵያ ክፍል የማምለክና ቤተሰብ አፍርቶ የመኖር መብቱ ሊከበር...
SAVE THE DATE!!!

SAVE THE DATE!!!

The wait is over! Time has come for you to plan your vacation. Go ahead and fix your days off. Where you have to fly to enjoy your vacation is the best surprise yet to come. Stay tuned…